ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በስልክ በቀጥታ፣ በኢሜልና በተቀዳ ድምጽ ጥያቄ ቀረቦላቸው መልስ ሰጥተዋል። ሙሉ በሙሉ ጥያቄዎቹ ከሳቸው አቅም ውጪ የሆኑ የምስላሉ። አነዳንድ መልሶቻቸው የብዙ ዓመት ኢህአዴጎች የሚመለሱት አይነት ነው። ከጥያቄዎቹ ስፋትና ጥንካሬ አንጻር ዋናዎቹ ቢጠየቁ መልካም ነበር።
ትዝታ በላቸው ያዘጋጀችው ቃለ መጠይቅ ውስጥ ነገሪ ሌንጮ ” ስለ እግዚብሂረ ” ተብለው ተጠይቀዋል። የአገሪቱ ሃብት በሁለት አካላት እጅ ስለመሆኑ ለተጠየቁት” ዳታ የለም” ነው ያሉት። ለዚህ በታች ያድምጡ!!
Related stories መንግሥት ቢቢሲና ሮይተርስን ጨምሮ ሰባት ዓለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት ትግራይ ክልል ገብተው እንዲዘግቡ ተፈቀደ
Powered by Inline Related Posts