የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሃገራችን ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ።
ምክር ቤቱ በሃገራችን የተቃጡ፣ የከሸፉ እና ጉዳት ያደረሱ የብሔራዊ ደህንነት ስጋቶችን በዝርዝር ዳስሷል።
በአሁኑ ወቅት ያሉ ወቅታዊ የደህንነት ጉዳዮች ላይም በዝርዝር የተመለከተ ሲሆን በቀጣይ ስጋቶቹን በተቀናጀ መልኩ መግታት የሚቻልበት አግባብ ላይ ተወያይቷል።
በዚህም የሃገርን ሉዓላዊነት፣ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅና የህግ የበላይነትን ለማስከበር መንግስት ቁርጠኝነት እንደሚሰራ በመግለፅ ይህን እውን ለማድረግም መከላከያን ጨምሮ ሁሉም የደህንነትና ጸጥታ ተቋማት እስካሁን እያደረጉት ያለውን ጥረትና መስዋዕትነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ምክር ቤቱ አረጋግጧል።
- በትግራይ የፖሊስ አባላት ተሃድሶ ወስደው ወደ ስራ እየተመለሱ ነውየአጭር ጊዜ የተሃድሶ ስልጠና የተሰጣቸው የትግራይ ክልል ተወላጅ ፖሊስ አባላት በትግራይ ክልል ህዝብን እንዲያገለግሉ ስምሪት መስጠቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ዛጎል ምንጮቹን ጠቅሶ የተሃድሶ ስልጠናContinue Reading
- ከዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ በወቅታዊ ጉዳዮች እና በምርጫ 2013 ዙሪያ የተሰጠ መግለጫኢዜማ እንደሀገር ያለንበት ሁኔታ እና መጪው ሀገራዊ ምርጫ የሁሉንም ባለድርሻ አካለት በኃላፊነት መንቀሳቀስ እና ሀገራችንን ወደ ተረጋጋ ሁኔታ የምንቀይርበት ሊሆን ይገባል ብሎ ያምናል። በዚህ መግለጫContinue Reading
- Sudanese Delegation in Chad to Discuss Ties, Dispute with EthiopiaDeputy Chairman of the Sovereign Council in Sudan Mohamed Hamdan Dagalo, also known as Hemedti, arrived in the Chadian capital Saturday with an accompanying delegationContinue Reading
- የስምንተኛው ጉዞ አድዋ የሽኝት መርኃግብር እየተካሄደ ነው።– 125ኛውን የአድዋ ድል ለመዘከር መነሻቸውን አዲስ አበባ አድርገው መዳረሻቸውን ደግሞ አድዋ ተራሮችን የሚያደርጉ 125 ወጣቶች ( 107 ወንዶችና 18 ሴቶች) በጉዞው ላይ ይሳተፋሉ። –Continue Reading
- “… ያለን ብቸኛ መፍትሔ የኢትዮጵያን ሕዝብ አብሮነት መመለስ ነው” ዶ/ር ኢንጅነር ጥላሁንየመጨረሻ ችግር ፈጣሪ የነበረውና በአሁኑ ወቅት በሕግ ጥላ ሥር ያለው ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ነበር። ይህ ሰው በወቅቱ የዩኒቨርሲቲው ቦርድ ኃላፊ ነበር። ቦርዱ ሳይሰበሰብ ብቻውን በእኔም ሆነ በሌሎች ላይ የተወሰነው ውሳኔ ሕገወጥ በመሆኑ በይፋ ነበር የተቃወምኩት።Continue Reading